Proverbs 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ፍርሃት እግዚኣብሄር ክትርድእዎን ፍልጠት ኣምላኽ ክትረኽቡን ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን መፍራት ታውቃለህ፥ አምላክን ማወቅንም ታገኛለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን መፍራት ታውቃለህ፥ የአምላክንም እውቀት ታገኛለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዚያን ጊዜ ጌታን መፍራትን ትገነዘባለህ፥ የአምላክንም እውቀት ታገኛለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ኔን መና ጎዳዉ ያዬ ግያዌ አየንቶ አኬካና፤ ጾሳካ ሎይደ ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode neeni Med'inaa Godaw yayyee giyaawe ayentto akeekana; S'oossaakka loytsaade erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
he wode neni GODAAS yashshateth akeekana; Xoossaaka lo7eththada erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኔኒ ጎዳስ ያሻቴ ኣኬካና፤ ጾሳካ ሎኤዳ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ኔኒ ጎዳስ ያሽ ጉስ አይበኮ ኤራና፤ ፆሳ ሎይዳ ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode neeni Godaas yashshi guussi aybeko erana; Xoossaa loythada erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ፈሪሀ እግዚአብሔርን ትረዳለህ፤ አምላክንም ማወቅ ታገኛለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን ሁሉ ብታደርግ እግዚአብሔርን መፍራት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ፤ የአምላክንም ዕውቀት ታገኛለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ንእግዚኣብሄር ምፍራሕ ክትፈልጥ ኢኻ፤ ንፍልጠት ኣምላኽ ከዓ ኽትረኽቦ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ንፍርሃት እግዚኣብሄር ከተስተውዕሎ፡ ንምፍላጥ ኣምላኽ ከአ ክትረኽቦ ኢኻ።