Proverbs 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ጽድቅን ፍትሕን ፍትሕን ክትርድኡ ኢኹም። እወ ኩሉ ጽቡቕ መንገዲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዚያን ጊዜ ጽድቅንና ፍርድን ታውቃለህ፤ መልካም መንገድንም ሁሉ ታቃናለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዚያን ጊዜ ጽድቅንና ፍርድን ቅንነትንና መልካም መንገድን ሁሉ ታስተውላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዚያን ጊዜ ጽድቅንና ፍርድን ቅንነትንና መልካም መንገድን ሁሉ ታስተውላለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ኔን ጽሎተ፥ ሱረ ፕርዳ፥ ሱረተነ ሎኦ ኦሱዋ ኡባ ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode neeni s'illotetsaa, suure pirddaa, suuretetsaanne lo"o oosuwaa ubbaa erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode neni xilloteth, suure pirda, geellay baynda pirdanne lo7o oge ubbaa shaakka erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኔኒ ጺሎቴ፥ ሱሬ ፒርዳ፥ ጌላይ ባይንዳ ፒርዳኔ ሎኦ ኦጌ ኡባ ሻካ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ኔኒ ፅሎተ፥ ሱረ ፕርዳ፥ ሱረ ኦገነ ሎኦ ኦሶይ አይበኮ አኬካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode neeni xillotethi, suure pirdaa, suure ogenne lo77o oosoy aybeko akeekana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ጽድቅን፣ ፍትሕን፣ ሚዛናዊነትን፣ መልካሙንም መንገድ ሁሉ ትገነዘባለህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የምልህን ሁሉ ብትሰማ፥ ቀጥተኛ፥ ትክክልና ቅን የሆነውን መንገድ ትገነዘባለህ፤ ልታደርገው የሚገባህንም መልካም ነገር ሁሉ ታውቃለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ፅድቅን ፍርድን ቅንዕናን ኵሉ ሰናይ መንገድን ክትፈልጥ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ጽድቅን ፍርድን ቅንዕናን፡ ኤረ ኹሉ ሰናይ መገዲ ኸተስተውዕል ኢኻ።