Proverbs 20:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መንፈስ ሰብ ንዅሉ ውሽጢ ከብዲ ዚምርምር መብራህቲ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰው መንፈስ የሆድን መዛግብት የሚመረምር፥ የእግዚአብሔር መብራት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው መንፈስ የጌታ መብራት ነው የሆዱን ጉርጆች ሁሉ የሚመረምር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ አያናይ መና ጎዳዉ ጾምፕያ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ኑ ግዶ አሳተ ኡባ ፕልግ ጼሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa ayyaanay Med'inaa Godaw s'omppiyaa; hewaa diraw, I nu giddo asatetsaa ubbaa pilggi s'eellee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asa ayanay GODAA xomppe; hessa gishshas giddo asateth ubbaa izi pilggi xeellees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳ ኣያናይ ጎዳ ጾምፔ፤ ሄሳ ጊሻስ ጊዶ ኣሳቴ ኡባ ኢዚ ፒልጊ ጼሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ አያን ጎዳስ ፆምፐ፤ እያ ጋ አሳተ ኡባ ፕልግድ ፄሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa ayyaani Godaas xompe; iya gaatha asatethaa ubbaa pilgidi xeellees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው መንፈስ ለእግዚአብሔር መብራት ነው፤ ውስጣዊ ማንነቱንም ይፈትሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ስለ ሆነ የሰውን ውስጣዊ ሰውነት ሁሉ ይመረምራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናይ ሰብ መንፈስ፥ መብራህቲ እግዚኣብሄር እዩ፤ ኣብ ውሽጢ ልቢ ንዘሎ ዅሉ ይምርምሮ።
Amharic Tigrinya 2011
መብራህቲ እግዚኣብሄርሲ መንፈስ ሰብ እዩ፡ ንሱ ንብዘሎ ውሻጠ ልቢ ይምርምሮ።