Proverbs 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልቢ ንጉስ ከም ወሓይዝ ማይ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር እዩ። ናብ ዝደለዮ ይቕይሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሽ በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ወደ ወደደውም ይመልሳታል፥ በዚያም ትቈያለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሾች በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ወደ ወደደውም ያዘነብለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሾች በጌታ እጅ ነው፥ ወደ ወደደውም ያዘነብለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካትያ ዎዛናይ መና ጎዳ ኩሽያና፤ እ አ ዎዛና ጎግያ ሃ ዛርያዋዳን፥ ባረ ኮዬዳሳ ዛሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatiyaa wozanay Med'inaa Godaa kushiyaanna; I Aa wozanaa goggiyaa haatsaa zaariyaawaadan, bare koyeeddasaa zaaree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo wozinay GODAA kushen dees; izi iza wozinaa goggiza haaththa mala ba dosidaso zaarees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ዎዚናይ ጎዳ ኩሼን ዴስ፤ ኢዚ ኢዛ ዎዚና ጎጊዛ ሃ ማላ ባ ዶሲዳሶ ዛሬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎ ዎዛን ጎዳ ኩሸና፤ እያ ዎዛና ዋ ሃዳ ባ ኮይዳ ሶ ዛሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawo wozani Godaa kushena; iya wozanaa dhawa haathada ba koyida soo zaarees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የንጉሥ ልብ በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ እርሱም እንደ ቦይ ውሃ ደስ ወዳሰኘው ይመራዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የንጉሥ ልብ በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ እርሱንም እንደ ወራጅ ውሃ ወደ ፈቀደው ይመራዋል። የንጉሥንም አእምሮ ይቈጣጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ልቢ ንጉስ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር እዩ፤ ከም ወሓዚ ማይውን፥ ናብ ዝደለዮ ይመርሖ።
Amharic Tigrinya 2011
ልቢ ንጉስ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ከም ወሓዚ ማይ እዩ፡ ንሱ ናብ ዝደለዮ ይመልሶ።