Proverbs 21:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጻድቃን ንቤት ረሲኣን ብጥበብ ይርእይዋ፡ ኣምላኽ ግና ንረሲኣን ብሰሪ ክፍኣቶም የጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የክፉዎች ልብ ጽድቅን አያውቅም፥ ክፋትም ኃጥአንን ያከፋቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጻድቅ ስለ ኀጥእ ቤት ያስባል፥ ኀጥኣንም ለጥፋት እንደ ተገለበጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጻድቅ ስለ ኀጥእ ቤት ያስባል፥ ኀጥኣንም ለጥፋት እንደ ተገለበጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽሎ ጾሳይ ኢታቱዋ ሶን ኦሰትያዋ ኡባ በኤ፤ ኡንቱንታ አ የጊደ ይሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'illo S'oossay iitatuwaa son oosettiyaawaa ubbaa be'ee; unttuntta aatsi yeggiide d'ayissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xillo Xoossay iitatason oosettiza ubbaa caddi xeellees; istta mulera dhayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎ ጾሳይ ኢታታሶን ኦሴቲዛ ኡባ ጫዲ ጼሌስ፤ ኢስታ ሙሌራ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሎ ፆሳይ ኢታታ ሶን ኦሰትያባ ኡባ በኤስ፤ ኤንታ ሽር የግድ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xillo Xoossay iitata son oosetiyaba ubbaa be7ees; enta shiri yeggidi dhaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጻድቁ የክፉዎችን ቤት ልብ ብሎ ይመለከታል፤ ክፉዎችንም ያጠፋቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጻድቁ አምላክ በክፉዎች ቤት የሚደረገውን ሁሉ ይመለከታል። ክፉዎችንም አሸቀንጥሮ በመጣል ያጠፋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፃድቕ ስለ ቤት ሓጥእ ይሓስብ፤ ንኽፉኣት ድማ የጥፍኦም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ጻድቕ ንቤት ረሲእ ይምልከቶ፡ ነቶም ረሲኣን ከኣ ናብ መከራ የጽድፎም።