Proverbs 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጻድቃን ቅኑዕ ምግባር ሓጐስ እዩ፣ ገበርቲ ዓመጻ ግና ጥፍኣት ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍርድን ማድረግ ለጻድቃን ደስታ ነው፤ ጻድቅ ሰው ግን ክፉ በሚሠሩ ዘንድ የረከሰ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፤ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፥ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሱረ ፕርዳይ ፕርደቴዳ ዎደ፥ ሄዌ ጽሎ ናሸቻ፤ ሽን ኢታ ኦያዋንቶ ዳጋማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Suure pirdday pirddetteedda wode, hewe s'illoo nashshechchaa; shin iitaa ootsiyaawanttoo dagama.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Suure pirday xillota ufayssees; iita ooththizayta gidikko shirosees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሱሬ ፒርዳይ ጺሎታ ኡፋይሴስ፤ ኢታ ኦዛይታ ጊዲኮ ሺሮሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሱረ ፕርድ ፕርደትያ ዎደ፥ ፅሎት ኡፋይቶሶና፤ ሽን ኢታ ኦይሳታ ዳጋንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Suure pirdi pirdetiya wode, xilloti ufaytoosona; shin iita ootheyisata daganthees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍትሕ ሲሰፍን ጻድቁን ደስ ያሰኘዋል፤ ክፉ አድራጊዎችን ግን ያሸብራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ትክክለኛ ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ ደጋግ ሰዎች ደስ ይላቸዋል፤ ክፉዎችን ግን ያስደነግጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቅኑዕ ፍትሒ፥ ንፃድቕ ሓጐስ እዩ፤ ንገበርቲ ዓመፃ ግና ጥፍኣት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ቅኑዕ ምግባር ንጻድቕ ሓጐስ እዩ፡ ንገበርቲ ዓመጻ ግና ረዓድ እዩ።