Proverbs 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሓሳዊት መልሓስ መዝገብ ምርካብ፡ ሞት ዚደልዩ ሰባት ንየው ነጀው ዝውርውርዎ ከንቱነት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሐሰተኛ ምላስ ሀብትን የሚያከማች ከንቱ ነገርን ይከተላል፥ ወደ ሞት ወጥመድም ያደርሰዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሐሰተኛ ምላስ መዝገብ ማከማቸት የሚበንን ጉም ነው፤ ይህን የሚፈልጉ ሞትን ይፈልጋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሐሰተኛ ምላስ መዝገብ ማከማቸት የሚበንን ጉም ነው፥ ይህን የሚፈልጉ ሞትን ይፈልጋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎርዶቲደ ዳጋዬዳ ዱረታይ ፐንቱዋ ሱሉዋዳን ዬ፤ ሄዋ ኮይያዋንቱ ሀይቁዋ ኮዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Worddotiide dagayeedda duretay penttuwaa suuluwaadan d'ayee; hewaa koyiyaawanttu hayk'k'uwaa koyiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wordotidi dagasida aqotay dhayza pentta mala; qasseka wodhiza woximade mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎርዶቲዲ ዳጋሲዳ ኣቆታይ ይዛ ፔንታ ማላ፤ ቃሴካ ዎዛ ዎጺማዴ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎርዶን ዳጋይዳ ሻሎይ ፐንቶዳ ዬስ፤ ሄሳ ኮየይሳት ሀይቆ ኮዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wordon dagayida shaloy pentoda dhayees; hessa koyeysati hayqo koyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሐሰተኛ አንደበት የተገኘ ሀብት፣ በንኖ የሚጠፋ ተን፣ ለሞትም የሚያበቃ ወጥመድ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመዋሸት የሚገኝ ሀብት ተኖ እንደሚጠፋ እንፋሎትና እንደሚገድል ወጥመድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሓሳዊ መልሓስ ዝተኣከበ ሃብቲ፥ ከም ግመ በኒኑ ይጠፍእ፤ ነዙይ ዝደልዩ፥ ንሞት ይደልዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ብሓሳዊት መልሓስ እተኣከበ መዝገብ በኒኑ ይጠፍእ፡ ናብ ወጽመድ ሞት ከኣ የውድቕ።