Proverbs 3:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነቲ ዜፍቅሮ ይቐጽዖ እዩ። ከም ኣቦ እቲ ዝሕጐሰሉ ወዲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባት የሚወድደውን ልጁን እንደሚገሥጽ እግዚአብሔር የሚወድደውን ይገሥጻል፥ የሚቀበላቸውን ልጆቹን ይገርፋልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻልና፥ አባት የሚወድደውን ልጁን እንደሚገሥጽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የወደደውን ይገሥጻልና፥ አባት የሚወድደውን ልጁን እንደሚገሥጽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ አዉ ባረ ሲቅያ ናኣ ሴርያዋዳን፥ መና ጎዳይ ባረ ዶስያ ኡራ ሴሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, aawuu bare siik'iyaa na'aa seeriyaawaadan, Med'inaa Goday bare dosiyaa uraa seeree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aaway ba siiqiza naa seerizayssaththo GODAYKKA ba dosiza naa seerees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዋይ ባ ሲቂዛ ና ሴሪዛይሳ ጎዳይካ ባ ዶሲዛ ና ሴሬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዋይ ባ ዶስያ ናአ ሴረይሳዳ፥ ጎዳይ ባ ዶስያ ኡራ ሴሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aaway ba dosiya na7a seereysada, Goday ba dosiya uraa seerees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባት ደስ የሚሰኝበትን ልጁን እንደሚቀጣ ሁሉ፣ እግዚአብሔርም የሚወድደውን ይገሥጻልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አባት የሚወደውን ልጁን እንደሚገሥጽ እግዚአብሔርም የሚወዳቸውን ሰዎች ይገሥጻል።
Amharic Tigrinya 2011
ወደየ፡ ከምቲ ኣቦ ንዘፍቅሮ ውሉድ ዚቐጽዖ፡ ከምኡ ኸኣአ እግዚኣብሄር ንዘፍቀሮ ይቐጽዖ እዩ እሞ፡ ተግሳጽ እግዚኣብሄር ኣይትንዐቕ፡ እንተ ቐጽዓካ ኸኣ አይተመረር።