Proverbs 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ዝሓዝዋ ኦም ህይወት እያ፣ ዚሕዛ ዘበለ ድማ ሕጉስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋ ለሚመረኰዛት ሁሉ የሕይወት ዛፍ ናት፥ የሚታመኑባትም በእግዚአብሔር እንደ ጸና ሰው ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋ ለሚይዙአት የሕይወት ዛፍ ናት፥ የተመረኰዘባትም ሁሉ ምስጉን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷ ለሚይዟት የሕይወት ዛፍ ናት፥ የተመረኰዘባትም ሁሉ ምስጉን ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ባረና ኦይቂያዋንቶ ደኡዋ ም፤ አ ምንስ ኦይቂያ ኡባቱካ አንጀቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I barena oyk'k'iyaawanttoo de'uwaa mitsaa; Aa minisi oyk'k'iyaa ubbatuukka anjjetteedawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza bana idimmizaytas de7o miththa; izo oykkizaytikka anjjettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ባና ኢዲሚዛይታስ ዴኦ ሚ፤ ኢዞ ኦይኪዛይቲካ ኣንጄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ባና ኦይከይሳታስ ደኦ ም፤ እዮ ምንድ ኦይክያ ኡባይ አንጀትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya bana oykeysatas de7o mithi; iyo minthidi oykiya ubbay anjetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሚያቅፏት የሕይወት ዛፍ ናት፤ የሚይዟትም ይባረካሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጥበብ፥ ለሚይዟት ሰዎች ሕይወትን ትሰጣለች፤ እርስዋንም ገንዘብ የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ንዝሕዝዋ ኦም ህይወት እያ፤ ኵሉ ዝምርኰሳውን ብፁእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዚሕዝዋስ ኦም ህይወት እያ፡ ኣጽኒዑ ዚሕዛ ዘበለ ኸአ ብጹእ እዩ።