Proverbs 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንጌራ ክፍኣት ይበልዑ፡ ወይኒ ዓመጽ ድማ ይሰትዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኀጢአት መብልን ይበላሉ፥ በግፍ የወይን ጠጅም ይሰክራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኃጢአትን እንጀራ ይበላሉና፥ የግፍንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የክፋትን እንጀራ ይበላሉና፥ የግፍንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ናጋራ ኡክዳን ሚኖ፤ ሱገ ኦሱዋካ ኡሻዳን ኡሺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu nagaraa ukitsaadan miino; sugetsaa oosuwaakka ushshaadan ushiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti iitateth kaththa mala meettes; genekka ushsha mala uyeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢታቴ ካ ማላ ሜቴስ፤ ጌኔካ ኡሻ ማላ ኡዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ናጋራ ካዳ ሞሶና፤ ጌላተ ኡሻዳ ኡዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti nagara kathada moosona; geellatethi ushshada uyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የክፋት እንጀራ ይበላሉ፤ የዐመፅ ወይን ጠጅ ይጠጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዐመፅና ግፍ ለእነርሱ እንደ መብልና እንደ መጠጥ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንጀራ ሓጢኣት ይበልዑ፤ ወይኒ ዓመፃ ኸዓ ይሰትዩ እዮም እሞ።
Amharic Tigrinya 2011
እንጌራ ረሲእነት ይበልዑ፡ ወይኒ ዓመጻ ድማ ይሰትዩ፡ እከይ ከይገብሩ ኸአ ኣይድቅሱን እዮም እሞ፡ ገለ እንተ ዘየውደቑስ፡ ድቃስ ካብኦም ይበርር።