Proverbs 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ሽዱሽተ ነገር እግዚኣብሄር ይጸልኦ፡ እወ፡ ሸውዓተ ንዕኡ ፍንፉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ናቸው፥ ሰባተኛውንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባተኛውንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፋቸዋለች፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ እጽያ ኡሱፑን የዎቱ ደኢኖ፤ እ ላፑንያዋ ኢስ እጼ:
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday is's'iyaa usuppun yewotuu de'iino; I laappuntsiyaawaa iissi is's'ee:
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ixxiza usuppun yo7oti deettes; laappunththaza keehi harasettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢጺዛ ኡሱፑን ዮኦቲ ዴቴስ፤ ላፑንዛ ኬሂ ሃራሴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እፅያ ኡሱፑን ቆሞት ደኦሶና፤ እ ሻተትያ ቆሞት ላፑና፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ixiya usupun qommoti de7oosona; I shaatetiya qommoti laapuna;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፤ የሚጸየፋቸውም ሰባት ናቸው፤ እነርሱም፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፤ እንዲያውም እርሱ የሚጸየፋቸው ሰባት ሲሆኑ እነርሱም የሚከተሉት ናቸው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ዝፀልአን፥ ሽዱሽተ ነገራት እየን፤ ነታ ሻውዐይቲ ግና ነፍሱ ኣጥቢቓ ትፅየፋ፤
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ዚጸልኤን ሹዱሽተ ነገር እየን፡ ኤረ ነፍሱ እምብዛ እትፍንፍነንሲ ሾብዓተ እየን፡