Proverbs 6:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ምስ ሰበይቲ ብጻዩ ዚኣቱ ድማ፤ ዝትንክፋ ዘበለ ንጹህ ኣይከውንን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ጐልማሳ ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፤ የሚነካትም ሁሉ አይነጻም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ሰው ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፤ የሚነካትም ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ሰው ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፥ የሚነካትም ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ማቻትኮ ገልያ ኡራይ ሄዋካ ማላ፤ እዞ ቦችያ ኡባይ ሙረተናን አተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa machchattikko geliyaa uray hewaakka mala; izo bochchiyaa ubbay murettenan attena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asa machcho laggeththiza asi hessa mala; izo bochchiza ubbay qaxxayettontta attenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳ ማቾ ላጌዛ ኣሲ ሄሳ ማላ፤ ኢዞ ቦቺዛ ኡባይ ቃጻዬቶንታ ኣቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ማቾ ላገያ ኡራይ ሄሳ መላ፤ እዮ ቦችያ ኡባይ ሴረቶና አተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa macho laggethiya uray hessa mela; iyo bochiya ubbay seerettonna attenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሰው ሚስት ጋር የሚተኛም እንደዚሁ ነው፤ የሚደርስባትም ከቅጣት አያመልጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሌላ ሰው ሚስት ጋር ግንኙነት የሚያደርግ እንደዚሁ ነው፤ የሌላውን ሰው ሚስት የሚነካ ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ሰበይቲ ብፃዩ ዘኣቱ ኸዓ ኸምኡ እዩ፤ ኵሉ ዝነኽኣውን እንተይተቐፅዐ ኸቶ ኣይተርፍን።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ሰበይቲ ብጻዩ ዚአቱ ኸአ ከምኡ እዩ፡ ዚትንክያ ኸይተቐጽዔ ከቶ ኣይተርፍን።