Proverbs 8:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣፈይ ሓቂ ኪዛረብ እዩ እሞ፤ ክፍኣት ድማ ኣብ ከንፈረይ ፍንፉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንደበቴ እውነትን ታስተምራለችና፥ የሐሰት ከንፈሮችም በፊቴ የረከሱ ናቸውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አፌ እውነትን ይናገራልና፥ ከንፈሮቼም ክፋትን ይጸየፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አፌ እውነትን ይናገራልና፥ ከንፈሮቼም ክፋትን ይጸየፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ዶናይ ቱሙዋ ሃሳዬ፤ ታ መተርሻይ ዎርዶባ እጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta doonay tumuwaa haasayee; ta metershshay worddobaa is's'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta doonay tuma haasayees; ta metershatikka iita miish ixxeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ዶናይ ቱማ ሃሳዬስ፤ ታ ሜቴርሻቲካ ኢታ ሚሽ ኢጼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ቱማ ኦደታይስ፤ ዎርዶይ ታ ማታን እፀትዳባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani tuma odetayis; wordoy ta matan ixetidaba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንደበቴ እውነትን ይናገራል፤ ከንፈሮቼ ክፋትን ይጸየፋሉና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እውነት የሆነውን እናገራለሁ፤ ክፋት በእኔ ዘንድ የተጠላ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣፈይ ሓቂ ኽዛረብ እዩ፤ ከናፍረይውን ንኽፍኣት ይፅየፋ።
Amharic Tigrinya 2011
ክቡር ነገር ክዛረብ እየ፡ ከናፍረይ ከአ ቅኑዕ ዘበለ ንምዝራብ ክኽፍት እየ፡ ኣፈይ ሓቂ ኺዛረብ እዩ፡ ንኸናፍረይ ከአ ረሲእነትሲ ጽያፈን እዩ እሞ፡ ስምዑ።