Psalms 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባህታኡ ግና ብሕጊ እግዚኣብሄር እዩ። ኣብ ሕጉ ድማ ለይትን መዓልትን የስተንትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ ብቻ ፈቃዱ የሆነ፥ ሕጉ​ንም በቀ​ንና በሌ​ሊት የሚ​ያ​ስብ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳ ህግያን እ ናሸቴ፤ አ ህግያ ጋላስነ ቃማ ቆፔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Godaa higgiyan I nashettee; Aa higgiyaa gallassinne k'amma k'oppee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa mala asi GODAA wogan ufayettees; iza wogaa gallassinne qamma qoppees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ማላ ኣሲ ጎዳ ዎጋን ኡፋዬቴስ፤ ኢዛ ዎጋ ጋላሲኔ ቃማ ቆፔስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እ ጎዳ ህግያን ኡፋይቴስ፤ እያ ህግያ ጋላስነ ቃማ ቆፔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin I Godaa higgiyan ufaytees; iya higgiya gallasinne qamma qopees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ደስ የሚሰኘው በእግዚአብሔር ሕግ ነው፤ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያሰላስለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህ ያለው ሰው፥ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፤ ቀንና ሌሊትም ያሰላስለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እኳ ደኣ ብሕጊ እግዚኣብሄር ይሕጐስ፤ ነቲ ሕጉውን ለይትን መዓልትን የስተንትኖ።
Amharic Tigrinya 2011
ብምኽሪ ረሲኣን ዘይመላለስ፣ ኣብ መገዲ ሓጥኣን ከኣ ዘይቀውም፣ ኣብ መንበር መላገጽቲ ድማ ዘይቅመጥ፣ ብሕጊ እግዚኣብሄር ደኣ ዚፍሳህ፣ ነቲ ሕጉውን ለይትን መዓልትን፣ ዚመራምሮ ሰብሲ ብጹእ እዩ።

Recommended Reading