Psalms 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ኣብ ወሓይዝ ማይ እተተኽለ፡ ብግዜኡ ፍርያቱ ዚፈሪ ኦም ኪኸውን እዩ። ቆጽሉ እውን ኣይነቅጽን እዩ። ዝገብሮ ኩሉ ድማ ክስስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ሱም በውኃ ፈሳ​ሾች ዳር እንደ ተተ​ከ​ለች፥ ፍሬ​ዋን በየ​ጊ​ዜዋ እን​ደ​ም​ት​ሰጥ፥ ቅጠ​ል​ዋም እን​ደ​ማ​ይ​ረ​ግፍ ዛፍ ይሆ​ናል፤ የሚ​ሠ​ራ​ውም ሁሉ ይከ​ና​ወ​ን​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለ፥ ፍሬውን በየጊዜው እንደሚሰጥ፥ ቅጠሉም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፥ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ጎግያ ሃ ጻጱዋን ቶከቲደ፥ አይፍያ አግናን አይፍያ፥ ባረ ሀይካ ቆቆፈና ም ማላ። እ ኦያ ኡባይ አዉ ሀኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe goggiyaa haatsaa s'ap'uwaan tokettiide, ayifiyaa aginaan ayifiyaa, bare haytsaakka k'ok'k'ofenna mitsaa mala. I ootsiyaa ubbay aw hanee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaadey goggiza haaththa achchan tokettidi, hayththika qokkontta woden woden ayfe ayfiza miththa mala; izi ooththiza ubbay izas hanees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳዴይ ጎጊዛ ሃ ኣቻን ቶኬቲዲ፥ ሃይካ ቆኮንታ ዎዴን ዎዴን ኣይፌ ኣይፊዛ ሚ ማላ፤ ኢዚ ኦዛ ኡባይ ኢዛስ ሃኔስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ጎግያ ሃ ፃጶን ቶከትድ፥ ዎደን ዎደን አይፈ እምያ፥ እያ ሀይይ ቆለቶና ም መላ። እ ኦያ ኡባይ እያዉ ፖለቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I goggiya haatha xaphon toketidi, woden woden ayfe immiya, iya haythay qolettonna mitha mela. I oothiya ubbay iyaw poletees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም በወራጅ ውሃ ዳር እንደ ተተከለች፣ ፍሬዋን በየወቅቱ እንደምትሰጥ፣ ቅጠሏም እንደማይጠወልግ ዛፍ ነው፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም፦ ፍሬዋን በየወቅቱ እንደምትሰጥ፥ ቅጠሏም እንደማይረግፍ፥ በፈሳሽ ውሃ ዳር እንደ ተተከለች ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሥራ ሁሉ ይሳካለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኣብ ወሰን ወሓዚ ማይ ከም ዝተተኽለት፥ በብእዋኑ ፍረኣ ከም እትህብ፥ ቈፅላውን ከም ዘይረግፍ ኦም ይኸውን፤ ኵሉ ዝገብሮውን ይሰልጠሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸምታ ፍሬኣ በብጊዜኣ እትህብ፣ ቈጽላ ኸኣ ዘይረግፍ፣ ኣብ ወሰን ወሓዚ ማይ እተተኽለት ኦም ይኸውን። ዚገብሮ ዅሉውን ይሰልጦ።