Psalms 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩያት ከምኡ ኣይኰኑን፡ ከምቲ ንፋስ ዚሰጕጎ ሓሰር እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኃጥኣን እንዲህ አይደሉም፥ እንዲህ አይደሉም። ነገር ግን ነፋስ ከገጸ ምድር ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ክፉዎች እንዲህ አይደሉም፥ ነገር ግን ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉዎች እንዲህ አይደሉም፥ ነገር ግን ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኢታቱ ሄዋ ማላ ግድክኖ፤ ጫርኩ ፕት አፍያ ሱላ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iitatuu hewaa mala gidikkino; c'arkkuu pitti afiyaa suullaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin iitati hessa mala gidettenna; carkoy pitti efiza suulla mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ሄሳ ማላ ጊዴቴና፤ ጫርኮይ ፒቲ ኤፊዛ ሱላ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኢታት ሄሳ መላ ግዶኮና፤ ጫርኮይ ፕትድ ኤፍያ ሱላ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iitati hessa mela gidokona; carkoy pitidi efiya suulla mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉዎች ግን እንዲህ አይደሉም፤ ነገር ግን ነፋስ ጠራርጎ እንደሚወስደው፣ ገለባ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉዎች ግን እንደዚህ አይደሉም፤ እነርሱ ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ገለባ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ክፉኣት ግና ኸምዙይ ኣይኮኑን፤ ንሳቶም፥ ከምቲ ንፋስ ፀሪጉ ዝወስዶ በነንታ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ረሲኣን ከምቲ ንፋስ ዚብትኖ ብቝቡቝ እዮም እምበር፣ ከምዚ ኣይኰኑን።