Psalms 105:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምዚ ድማ በሎ፦ ምድሪ ከነኣን፡ ዕጫ ርስትኻ ክህበካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያሳደዱአቸውንም ውኃ ደፈናቸው፥ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለ። ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ገመድ እሰጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አለ፦ ለአንተ የከነዓንን ምድር የተመደበላችሁን ርስታችሁን እሰጣለሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነዉ ካናነ ቢታ እማና፤ እ ነ ዘረቶ ላታ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaadan yaageedda; «New Kanaane biittaa immana; I ne zeretsatoo laata gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka, «Nees Kanaane biittaa immana; izikka ne zereththatas laata gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ፥ «ኔስ ካናኔ ቢታ ኢማና፤ ኢዚካ ኔ ዜሬታስ ላታ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ፥ “ካናነ ቢታ ነዉ እማና፤ እ ነ ኮቻ ጋክዳ ላታ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I, “Kanaane biitta new immana; I ne kochaa gakida laata gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም አለ፤ “የርስትህ ድርሻ አድርጌ፣ የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ቃል ኪዳን “የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ፤ ለአንተም የተመደበ ርስት ይሆናል” የሚል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ በለ፦ “ንኣኻ ምድሪ ከነዓን፥ ብፅሒት ርስትኻትኩም ክትኮነኩም ክህብ እየ።”