Psalms 105:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብቝጽሪ ሒደት ሰብኡት ምስ ነበሩ። እወ ኣዝዮም ውሑዳት፡ ኣብኡ ድማ ጓኖት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያንጊዜም በቃሉ አመኑ፥ በምስጋናውም አመሰገኑት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም የሆነው እነርሱ በቍጥር ጥቂቶች ሰዎች፥ እጅግ ጥቂቶችና ስደተኞች ሲሆኑ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም የሆነው እነርሱ በቍጥር አነስተኛና፥ ለሀገሩም እንግዶች በነበሩበት ጊዜ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ አሳቱ ፓይዱዋን ጺ ጉነ ካናነ ቢታን በተ ግዲደ ደእያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa asatuu payduwaan s'ii guutsanne Kanaane biittan bete gidiide de'iyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti qoodan qii guuththatanne Kanaane biittan bete gididi diza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ቆዳን ቂ ጉታኔ ካናኔ ቢታን ቤቴ ጊዲዲ ዲዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ አሳት ታይቦን ጉነ ካናነ ቢታን በተ አስ ግድድ ደእያ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa asati taybon guuthanne Kanaane biittan bete asi gididi de7iya wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቍጥር አነስተኞች ሆነው ሳሉ፣ እጅግ ጥቂትና ባይተዋሮች ሳሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የሆነው እነርሱ በቊጥር አነስተኞች ለሀገሩም እንግዶች ሆነው ሳለ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ዝኾነ ንሳቶም ስደተኛታት፥ ብቝፅሪውን ውሑዳት ሰባት፥ እንተለዉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብቚጽሪ ሒደት፡ ኣዝዮም ሒደት፡ ኣብኣውን ስደተኛታት ከለዉ፡