Psalms 105:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ድላዩ ንመሳፍንቱ ኪኣስሮም፤ ንሰኔተራቱ ድማ ጥበብ ይምህሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድንቅንም በካም ምድር፥ ግሩም ነገርንም በኤርትራ ባሕር ያደረገውን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቹን እንደ ፈቃዱ ይገሥጽ ዘንድ፥ ሽማግሌዎቹንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መኰንኖቹን እንደ ፈቃዱ ይገሥጽ ዘንድ፥ ሽማግሌዎቹንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረዉ ዋና ካፖቱዋ አዛዛና ማላነ ባረ ጭማቱዋ ዞራና ማላ ማታዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barew waanna kaappotuwaa azazana malanne bare c'imatuwaa zorana mala maatayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika shuumeta maarara kaaleththana malanne gita asata aadho erateth tamaarsana mala sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ሹሜታ ማራራ ካሌና ማላኔ ጊታ ኣሳታ ኣ ኤራቴ ታማርሳና ማላ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ሞርናታ ዞራና መላ፥ ባ ጭማታ ጭንጫተ ታማርሳና መላ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba moorinnata zorana mela, ba cimata cincatethi tamaarsana mela shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይኸውም ሹማምቱን በራሱ መንገድ ይመራ ዘንድ፣ ታላላቆቹንም ጥበብ ያስተምር ዘንድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በንጉሡ ባለሥልጣኖች ላይ አዛዥ ሆነ፤ ለንጉሡም አማካሪዎች ጥበብን ያስተምራቸው ዘንድ ሥልጣን ተሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነሕሉቕ ከም ድላዩ ኽግስፅ፥ ነቶም መማኽርቱውን ጥበበኛታት ምእንቲ ኽገብሮም እዩ።