Psalms 105:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብቅዱስ ስሙ ክብሪ ይኹኖ። ልቢ እቶም ንእግዚኣብሄር ዚደልይዎ ይሕጐስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍር​ድን የሚ​ጠ​ብቁ፥ ጽድ​ቅ​ንም ሁል​ጊዜ የሚ​ያ​ደ​ርጉ ብፁ​ዓን ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቅዱስ ስሙ ክበሩ፥ ጌታን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ጌሻ ሱንን ጬቀትተ፤ መና ጎዳ ኮይያ ዎዛናቱ ናሸትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa geeshsha suntsan c'eek'ettite; Med'inaa Godaa koyiyaa wozanatuu nashetino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Geeshsha sunththan izayssan ceeqettite; GODAA koyzayta wozinay ufayetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌሻ ሱንን ኢዛይሳን ጬቄቲቴ፤ ጎዳ ኮይዛይታ ዎዚናይ ኡፋዬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ጌሻ ሱንን ጬቅተ፤ ጎዳ ኮየይሳታ ዎዛናይ ኡፋይቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya geeshsha sunthan ceeqite; Godaa koyeyisata wozanay ufayto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ፤ እግዚአብሔርን የሚሹት ልባቸው ደስ ይበለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በቅዱስ ስሙ ደስ ይበላችሁ! እግዚአብሔርን የሚፈልግ ሰው ሁሉ ሐሴት ያድርግ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብቅዱስ ስሙ ተመክሑ፤ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝደሊ ልቢ ይተሓጐስ።
Amharic Tigrinya 2011
ብቅዱስ ስሙ ኽበሩ፡ ልቢ እቶም ንእግዚኣብሄር ዚደልይዎ ይተሐጐስ።