Psalms 107:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ትናፍቕ ነፍሲ የጽግባ፡ ነታ ዝጠመየት ነፍሲ ድማ ብሰናይ ይመልኣ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህን ሞዓብም ተስፋዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይም ጫማዬን እዘረጋለሁ፤ ፍልስጥኤምም ይገዙልኛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተራበችን ነፍስ አጥግቦአልና፥ የተራቈተችንም ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የተጠማችን ነፍስ አጥግቦአልና፥ የተራበችን ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ እ ሳመቴዳዋንታ አሌ፤ ኮሻቴዳዋንታካ ሎኦባ ካልሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, I saametteeddawantta alee; Koshatteeddawanttakka lo"obaa kalissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ays giikko izi saamettidayta ushshi alisees; gafidaytakka lo7o miishshan kalssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይስ ጊኮ ኢዚ ሳሜቲዳይታ ኡሺ ኣሊሴስ፤ ጋፊዳይታካ ሎኦ ሚሻን ካልሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሳሞትዳይሳታ አልሴስ፤ ኮሻትዳይሳታ ሎኦባ ካልሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I saamotidaysata alisees; koshatidaysata lo77oba kalsees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ የተጠማችውን ነፍስ አርክቷልና፤ የተራበችውንም ነፍስ በበጎ ነገር አጥግቧል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱ የተጠሙትን ያረካቸዋል፤ የተራቡትንም ብዙ መልካም ነገር በመስጠት ያጠግባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ንዝጠመየት ነፍሲ ኣፅጊቡ እዩሞ፤ ንዝዓረቐት ነፍሲውን ብበረኸት መሊኡ እዩሞ።