Psalms 112:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ። እቲ ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ብትእዛዛቱ ዚሕጐስ ሰብ ብጹእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥ የእግዚአብሔርን ስም አመስግኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ ትእዛዙንም እጅግ የሚወድድ ሰው ምስጉን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሃሌ ሉያ። ጌታን የሚፈራ፥ ትእዛዙንም እጅግ የሚወድድ ሰው ብፁዕ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ጋላትተ! መና ጎዳዉ ያይያነ፥ አ አዛዙዋ ፖላናዉ ዳሮፐ ናሸትያ አሳይ፥ አንጀቴዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa galatite! Med'inaa Godaw yayyiyaanne, Aa azazuwaa polanaw daroppe nashetiyaa asay, anjjetteedawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY galatetto! GODAAS yayyiza asi, iza azazotakka polanaas ufayettiza asi anjjettidayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጋላቴቶ! ጎዳስ ያዪዛ ኣሲ፥ ኢዛ ኣዛዞታካ ፖላናስ ኡፋዬቲዛ ኣሲ ኣንጄቲዳይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ጋላትተ፤ ጎዳስ ያየይስነ እያ ኪታ ናገይስ አንጀትዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa galatite; Godaas yayeysinne iya kiita naageysi anjetidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔርን የሚፈራ፣ በትእዛዙም እጅግ ደስ የሚሰኝ የተባረከ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ይመስገን! እግዚአብሔርን የሚፈራና ትእዛዞቹንም በመፈጸም እጅግ ደስ የሚለው ሰው እንዴት የተባረከ ነው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃሌ ሉያ። ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ፥ ንትእዛዛቱውን ዝሕሉ ሰብ የመና ብፁእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃሌሉያ። ብትእዛዛቱ ኣዝዩ ባህ ዚብሎ ሰብ ብጹእ እዩ።