Psalms 112:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕያዋይ ሰብ ሞገስ ይገብርን የለቅሕን፤ ጉዳያቱ ብምሕሳብ ከካይዶ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ አምላካችን እንደ እግዚአብሔር ማን ነው? በልዕልና የሚኖር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቸር ሰው ይራራል ያበድራልም፥ በፍርድም ነገሩን ይፈጽማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቸር ሰው ይራራል ያበድራልም፥ ነገሩንም በቀና መንገድ ይፈጽማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኬካተን ጮ ታልእያ ኡራዉ፥ ባረ ኦሱዋ ሱረተን ኦያ ኡራዉ፥ ኬካባይ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Keekatetsan c'oo tal"iyaa uraw, bare oosuwaa suuretetsan ootsiyaa uraw, keekabay yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kiyateththan coo tal7iza asas, ba ooso suureteththan ooththiza asas de7oy injjetana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኪያቴን ጮ ታልኢዛ ኣሳስ፥ ባ ኦሶ ሱሬቴን ኦዛ ኣሳስ ዴኦይ ኢንጄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኬሀተን ጮ ታልእያ ኡራስ፥ ባ ኦሱዋ ሱረተን ኦያ ኡራስ ኬሀባይ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Keehatethan coo tal7iya uraas, ba oosuwa suuretethan oothiya uraas keehabay yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለጋስና ያለ ማንገራገር የሚያበድር፣ ሥራውንም በትክክል የሚያከናውን ሰው መልካም ይሆንለታል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሥራውን በቅንነት የሚመራ፥ ለጋሥ የሆነና ሳይሰስት የሚያበድር ኑሮው የተሳካለት ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕያዋይ ሰብ ይርህርህን የለቅሕን፤ ንነገሩ ብፍትሒ ይፍፅሞ።
Amharic Tigrinya 2011
ዚርሕርሕን ዜለቅሕን ሰብ ብጹእ እዩ። ንሱ ንነገሩ ብፍርዲ ይፍጽሞ።