Psalms 118:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኣብ ሰብ ምውካል ኣብ እግዚኣብሄር ምውካል ይሓይሽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሥርዐትህንም እጠብቃለሁ፤ ለዘለዓለም አትጣለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰው ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳን አማነትያዋፐ፥ መና ጎዳኮ ባቃትያዌ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asan ammanettiyaawaappe, Med'inaa Godaakko bak'atiyaawe lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asan ammaneteththafe GODAAN ammaneteththay lo7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳን ኣማኔቴፌ ጎዳን ኣማኔቴይ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳን አማነታናፐ ጎዳን ጌምድ አተይስ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asan ammanetanape Godan geemmidi atteysi lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውን መከታ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰው ከመመካት ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሰብ ካብ ምትእምማን፥ ብእግዚኣብሄር ምትእምማን ይበልፅ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ኣብ ሰብ ምውካልሲ ኣብ እግዚኣብሄር ምዕቋብ ይሐይስ።