Psalms 124:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ዳዊት።) ኣብ ጎንና ዝነበረ እግዚኣብሄር እንተ ዘይከውን ነይሩ፡ እስራኤል ሕጂ ይበል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር የታመኑ እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው፥ በኢየሩሳሌም የሚኖር ለዘለዓለም አይታወክም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን እስራኤል እንዲህ ይበል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዳዊት የዕርገት መዝሙር። ጌታ ከእኛ ጋር ባይሆን እስራኤል እንዲህ ይበል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኑ ባጋ ግደነንቶ፥ ኑን ዋናኔሻ? እስራኤልያ አሳቱ ዛሩዋ ሀዋዳን ያጊደ ዛሪኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday nu bagga gidennentto, nuuni waananeeshsha? Israa'eeliyaa asatuu zaaruwaa hawaadan yaagiide zaariino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeley, «GODAY nunara donttaakko nu waananee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌይ፥ «ጎዳይ ኑናራ ዶንታኮ ኑ ዋናኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኑራ ግዶናኮ፥ ኑ ዋናኔ? እስራኤለይ ሀይሳዳ ያግድ ዛሮ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday nuura gidonaako, nu waananee? Isra7eeley haysada yaagidi zaaro;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤል እንዲህ ይበል፤ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ምን ይበጀን ነበር? እስራኤል እንዲህ ብሎ ይመልስ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዘይኸውን፥
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዘይነብርሲ፡ ይበል እስራኤል፡