Psalms 124:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝቢ ኣንጻርና ምስ ተላዕሉ ኣብ ጎንና ዝነበረ እግዚኣብሄር እንተ ዘይከውን ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተራሮች ይከቧታል፥ ከዛሬ ጀምሮ ለዘለዓለም እግዚአብሔር ሕዝቡን ይመግባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳይ ኑ ባጋ ግደነንቶ፥ ኑ ቦላን አሳይ ደንዴዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Goday nu bagga gidennentto, nu bollan Asay denddeedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu morkketi nu bolla dendida wode GODAY nunara bayndaako,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ሞርኬቲ ኑ ቦላ ዴንዲዳ ዎዴ ጎዳይ ኑናራ ባይንዳኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ጎዳይ ኑራ ግዶናኮ፥ ኑ ቦላ አሳይ ደንድዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Goday nuura gidonnaako, nu bolla asay dendida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ጠላቶቻችን ባጠቁን ጊዜ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰባት ኣብ ልዕሌና ኽትስኡ እንተለዉ፥ እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዘይኸውን፥
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዘይነብር፡ ሰብ ኪንትንስኡና ኸለዉ፡