Psalms 125:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ዳዊት።) እቶም ብእግዚኣብሄር ዚውከሉ፡ ንዘለኣለም ዚጸንሕ እምበር ዘይንቀሳቐስ ደብረ ጽዮን ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ እጅግ ደስተኞች ሆንን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር የታመኑ እንደማይታወክ ለዘላለም እንደሚኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዕርገት መዝሙር። በጌታ የታመኑ እንደማይታወክ ለዘለዓለም እንደሚኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳን አማነትያዋንቱ ቃጻናዉ ዳንዳየና፥ መናዉ ደእያ ጽዮነ ደርያ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaan ammanettiyaawanttu k'aas's'anaw danddayenna, med'inaw de'iyaa S'iyoone deriyaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAN ammanettizayti mernaas qaaxxontta diza Xiyoone Zuma mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳን ኣማኔቲዛይቲ ሜርናስ ቃጾንታ ዲዛ ጺዮኔ ዙማ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳን አማነተይሳት ቃፃናዉ ዳንዳኦና፥ መርናዉ ደእያ ፅዮነ ዙማ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godan ammaneteysati qaaxanaw danda7onna, merinaw de7iya Xiyoone zuma mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣ ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር የሚታመኑ ሰዎች ከቶ እንደማይነቃነቅና እንደማይናወጥ እንደ ጽዮን ተራራ የጸኑ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ብእግዚኣብሄር ዝተኣመኑ፥ እንተይተናወፀ ንዘለኣለም ከም ዝነብር፥ ከም እምባ ፅዮን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ብእግዚኣብሄር ዚውከሉ ኸምታ ዘይትናወጽ፡ ንዘለኣለም እትነብር ከረን ጽዮን እዮም።