Psalms 125:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ኣኽራን ኣብ ዙርያ የሩሳሌም ዘሎ፡ እግዚኣብሄር ካብ ሕጂ ኽሳዕ ዘለኣለም ኣብ ዙርያ ህዝቡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜ አፋችን ደስታን ሞላ፥ አንደበታችንም ሐሤትን አደረገ፤ በዚያን ጊዜ አሕዛብ፦ “እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገላቸው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተራሮች በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ሆኑ፥ ከዛሬ ጀምሮ ለዘላለም፤ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተራሮች በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ሆኑ፥ ከዛሬ ጀምሮ ለዘለዓለም ጌታ በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ደረቱ የሩሳላመ ካታማ ዩሹዋን ደእያዋዳን፥ ሀቼፐ መና ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ ባረ አሳ ዩሹዋን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Deretuu Yerusaalame katamaa yuushshuwaan de'iyaawaadan, hachcheppe med'inaa gakkanaw, Med'inaa Goday bare asaa yuushshuwaan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Zumati Yerusalaame katama yuushon diza mala hachchife mernaa gakkanaas GODAY ba deraa yuushon dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዙማቲ ዬሩሳላሜ ካታማ ዩሾን ዲዛ ማላ ሃቺፌ ሜርና ጋካናስ ጎዳይ ባ ዴራ ዩሾን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ደረት የሩሳላመ ዩሾን ደኤይሳዳ፥ ሀችፈ መርና ጋካናዉ፥ ጎዳይ ባ አሳ ዩሾን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dereti Yerusalaame yuushon de7eysada, hachife merinaa gakanaw, Goday ba asaa yuushon de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተራራዎች በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ሆኑ እንዲሁም ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እምባታት ኣብ ዙርያ ኢየሩሳሌም ከም ዝኾኑ፥ ካብ ሎሚ ጀሚሩ ኽሳዕ ዘለኣለም፥ እግዚኣብሄር ኣብ ዙርያ ህዝቡ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ዙርያ የሩሳሌም ኣኽራን ኣሎ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ካብ ሕጂ ኽሳዕ ዘለኣለም ኣብ ዙርያ ህዝቡ እዩ።