Psalms 127:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ውሉድ ርስቲ እግዚኣብሄር እዮም፡ ፍረ ማህጸን ኣደ ድማ ዓስቡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሚስትህ በቤትህ እልፍኝ ውስጥ እንደሚያፈራ ወይን ትሆናለች፤ ልጆችህም በማዕድህ ዙሪያ እንደ አዲስ የወይራ ተክል ይሆናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ልጆች የጌታ ስጦታ ናቸው፥ የማሕጸንም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናናይ መና ጎዳፐ እመትያ እሞታ፤ የሎቱ ቱሙዋፐ ዎይቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Naanay Med'inaa Godaappe imettiyaa imotaa; yelotuu tumuwaappe woytuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nayti GODAAPPE imettiza imotata; naytikka tumappe iza woyto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናይቲ ጎዳፔ ኢሜቲዛ ኢሞታታ፤ ናይቲካ ቱማፔ ኢዛ ዎይቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናይት ጎዳ እሞታ፤ የሎት ቱማ ዎይቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nayti Godaa imota; yeloti tuma woyto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፤ የማሕፀንም ፍሬ ከቸርነቱ የሚገኝ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልጆች ከእግዚአብሔር የሚገኙ ስጦታዎች ናቸው፤ እውነተኛም በረከት ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ውሉድ፥ ውህብቶ እግዚኣብሄር እዮም፤ ፍረ ማህፀንውን፥ ናቱ ዋጋ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ውሉድ ውህበት እግዚኣብሄር እዮም፡ ፍረ ኸርሲ ኸኣ ዓስቢ እዩ።