Psalms 128:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ዳዊት።) ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ ዘበለ ዅሉ ብጹእ እዩ። ብመገዱ ዝመላለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤል እንዲህ ይበል፥ “ከትንሽነቴ ጀምሮ ሁልጊዜ ተሰለፉብኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን የሚፈሩት ሁሉ፥ በመንገዶቹም የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የመዓርግ መዝሙር። ጌታን የሚፈሩት ሁሉ፥ በመንገዶቹም የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳዉ ያይያዋንቱነ፥ አ ኦግያን ሀመትያዋንቱ ኡባይ አንጀቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaw yayyiyaawanttunne, Aa ogiyaan hamettiyaawanttu ubbay anjjetteedawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAS yayyizaytinne iza ogen hemettizayti ubbay anjjettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳስ ያዪዛይቲኔ ኢዛ ኦጌን ሄሜቲዛይቲ ኡባይ ኣንጄቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳስ ያየይሳትነ እያ ኦግያን ሄመተይሳት ኡባይ አንጀትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaas yayyeysatinne iya ogiyan hemeteysati ubbay anjetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ፣ በመንገዱም የሚሄዱ የተባረኩ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን የሚፈሩና ትእዛዞቹን በመጠበቅ የሚኖሩ ደስ ይበላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ንእግዚኣብሄር ዝፈርሑ፥ ብመንገዱውን ዝኸዱ ዝተባረኹ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ብመገዱ ዚመላለስ ዘበለ ሰብ ብጹእ እዩ።