Psalms 136:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ። ምሕረቱ ንዘለኣለም ይነብር እዩ እሞ፡ ሕያዋይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ጋላትተ! አያዉ ጎፐ፥ እ ኬካ፤ አገና አ ሲቁ መናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa galatite! Ayaw gooppe, I keeka; aggena Aa siik'uu med'inaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA galatite! Izi kiya; iza siiqoy mernaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጋላቲቴ! ኢዚ ኪያ፤ ኢዛ ሲቆይ ሜርናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ጋላትተ! እ ኬሀ፤ እያ ሲቆይ መርናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa galatite! I keeha; iya siiqoy merinaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቸር ስለ ሆነ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕያዋይ እዩሞ፥ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፤ ምሕረቱ ንዘለኣለም እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ እሞ፡