Psalms 139:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንተ በልኩ፡ ብሓቂ ጸልማት ኪሽፍነኒ እዩ። ለይቲ እኳ ብርሃን ክትከውን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዐመፀኛ ሰውን ክፋት ለጥፋት ታድነዋለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በውኑ ጨለማ ትሸፍነኛለች ብል፥ ሌሊት በዙሪያዬ ብርሃን ትሆናለች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በውኑ ጨለማ ትሸፍነኛለች ብል፥ በዙሪያዬ ያለውም ብርሃን ሌሊት ቢሆን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን፥ “ማዉ፥ ታና ገን፤ ፖኡዋ፥ ቃማዉ ላመታ” ያግንቶካ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani, «D'umaw, taana gentsaa; poo'uwaa, k'ammaw laametta» yaaginttokka,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani, «Dhumazoo! Tana genththa; poo7ozoo! Ta yuushon dhuma» giikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ፥ «ማዞ! ታና ጌን፤ ፖኦዞ! ታ ዩሾን ማ» ጊኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ማዉ ታና ገን፤ ጋላሳዉ ቃማ ላመታ” ግያኮካ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Dhumaw tana gentha; gallasaw qamma laameta” yaagiyakoka,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም፣ “ጨለማው በርግጥ ይሰውረኛል፤ በዙሪያዬ ያለውም ብርሃን ሌሊት ይሆናል” ብል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጨለማን “ሰውረኝ” ወይም ብርሃንን “ወደ ሌሊት ተለወጥልኝ” ብል
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብርግፅ ፀልማት ክትሽፍነኒ እያ እንተ በልኩ፥ ለይቲ ኣብ ዙርያይ ብርሃን ትኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
ጸልማት ይኸውለኒ፡ ኣብ ዙርያይ ዘሎ ብርሃን ከኣ ለይቲ ይኹን፡ እንተ በልኩ፡