Psalms 142:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ማስኪል ናይ ዳዊት፣ ኣብ በዓቲ ከሎ ዝነበረ ጸሎት።) ንእግዚኣብሄር ብድምጸይ ጸዊዐዮ። ብድምጸይ ናብ እግዚኣብሄር ለመንኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፥ በእውነትህ ልመናዬን አድምጥ፥ በጽድቅህም መልስልኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቃሌ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፤ በቃሌ ወደ እግዚአብሔር ለመንሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጸሎት፥ በዋሻ በነበረ ጊዜ፥ የዳዊት ትምህርት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ቃላ ቁ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ዋሳይ። ታ ቃላ ቁ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ዋትዋታይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta k'aalaa d'ok'k'u ootsaade, Med'inaa Godaw waassay. Ta k'aalaa d'ok'k'u ootsaade, Med'inaa Godaw watiwatay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta qaala dhoqqu histtada tani GODAAKKO waassays. GODAAPPE maaroteth woossays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ቃላ ቁ ሂስታዳ ታኒ ጎዳኮ ዋሳይስ። ጎዳፔ ማሮቴ ዎሳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ቃላ ቁ ኦዳ ጎዳኮ ዋሳይስ፤ ማሮታ ደማናዉ እያ ዎሳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta qaala dhoqu oothada Godaako waassayis; maarota demmanaw iya woossayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር እጮኻለሁ፤ ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር ልመና አቀርባለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር እጮኻለሁ፤ ምሕረት እንዲያደርግልኝ እለምነዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብቓለይ ናብ እግዚኣብሄር ኣእዌኹ፤ ብቓለይ ናብ እግዚኣብሄር ለመንኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብድምጸይ ናብ እግዚኣብሄር ኤእዊ፡ ብድምጸይ ናብ እግዚኣብሄር እምህለል ኣሎኹ።