Psalms 143:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ባርያኻ እየ እሞ፡ ብምሕረትካ ንጸላእተይ ኣጥፊእካ ንነፍሰይ ዚጭቁኑ ዅሎም ከተጥፍኦም ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልጆቻቸው በጐልማስነታቸው እንደ አዲስ ተክል የሆኑ፥ ሴቶች ልጆቻቸውም እንደ እልፍኝ ያማሩና ያጌጡ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምሕረትህ ጠላቶቼን ደምስሳቸው፥ እኔ ባሪያህ ነኝና ነፍሴን የሚያስጨንቁአትን ሁሉ አጥፋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጽኑ ፍቅርህ ጠላቶቼን ደምስሳቸው፥ እኔ ባርያህ ነኝና ነፍሴን የሚያስጨንቁአትን ሁሉ አጥፋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አገና ነ ሲቁዋን ታ ሞርከቱዋ ዎ፤ ታ ባልጋራቱዋ ኡባ ይሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ነ ቆማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aggena ne siik'uwaan ta morkkatuwaa wod'a; ta baaligaaratuwaa ubbaa d'ayissa; ayaw gooppe, taani ne k'oomaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne tana siiqiza gishshas ta morkketa suppu histta wodha; tana ne aylleza un7eththizayta dippi histta dhayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ታና ሲቂዛ ጊሻስ ታ ሞርኬታ ሱፑ ሂስታ ዎ፤ ታና ኔ ኣይሌዛ ኡንኤዛይታ ዲፒ ሂስታ ይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ሲቁዋን ታ ሞርከታ ዎ፤ ታ ነ አይለ ግድያ ግሾ ታና ኡንኤይሳታ ኡባ ይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne siiquwan ta morketa wodha; ta ne aylle gidiya gisho tana un7etheyisata ubbaa dhaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጠላቶቼንም ለእኔ ስላለህ ምሕረት ደምስሳቸው፤ እኔ ባሪያህ ነኝና፣ ነፍሴን የሚያስጨንቋትን ሁሉ አጥፋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዘለዓለማዊ ፍቅርህን ግለጥልኝ፤ ጠላቶቼን አጥፋቸው፤ እኔ አገልጋይህ ስለ ሆንኩ ጥቃት የሚያደርሱብኝን ሁሉ ደምስሳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብምሕረትካ ንፀላእተይ ደምስሶም፤ ኣነ ባርያኻ እየ እሞ፥ ንዅሎም እቶም ንነፍሰይ ዘጨንቑዋ ኣጥፍኣዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ባርያኻ እየ እሞ፡ ብሳህልኻ ንጸላእተይ ኣጽንቶም፡ ነቶም ንነፍሰይ ዜጽቡቡላ ዂሎም ከኣ ኣጥፍኣዮም።