Psalms 143:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጸላኢ ንነፍሰይ ሰጒጉዋ እዩ እሞ፤ ንህይወተይ ናብ መሬት ወቒዑ፤ ከምቶም ነዊሕ ዝሞቱ ኣብ ጸልማት ከም ዝነብር ገይሩኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ ለእርሱ ትገለጥለት ዘንድ ሰው ምንድን ነው? ታስበው ዘንድስ የሰው ልጅ ምንድን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጠላትህ ነፍሴን አሳድዶአታል፥ ሕይወቴንም በምድር ውስጥ አጐስቍሎአታል፤ ቀድሞ እንደ ሞተ ሰው በጨለማ አኑሮኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጠላት ነፍሴን አሳድዶአታል፥ ሕይወቴንም በምድር ላይ አጐስቁሎአታል፥ ቀድሞ እንደ ሞተ ሰው በጨለማ አኑሮኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታና ታ ሞርኪ የደርሲደ፥ ቢታና ጋ ክንቼሬዳ፤ በን ሀይቄዳ አሳቱዋዳን ታና ማን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taana ta morkkii yederssiide, biittaana gatsi kinchchereetseedda; beni hayk'k'eedda asatuwaadan taana d'uman wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta hayqqana gakkanaas ta morkketi tana yedeththida; tana dirxxidi biitta gars gelththida; kase hayqqida asata malakka tana dhuman woththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሃይቃና ጋካናስ ታ ሞርኬቲ ታና ዬዴዳ፤ ታና ዲርጺዲ ቢታ ጋርስ ጌልዳ፤ ካሴ ሃይቂዳ ኣሳታ ማላካ ታና ማን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታና ታ ሞርከይ የደድ፥ ትንቸረድ ሳአን የግስ። በን ሀይቅዳ አሳዳ ታና ማን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tana ta morkey yedethidi, tincherethidi sa7an yeggis. Beni hayqida asada tana dhuman wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጠላት እስከ ሞት አሳድዶኛል፤ ሕይወቴንም አድቅቆ ከዐፈር ቀላቅሏል፤ ቀደም ብለው እንደ ሞቱትም፣ በጨለማ ውስጥ አኑሮኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጠላቴ በማሳደድ ተከታተለኝ፤ በጨለማ ውስጥም አስሮ አጐሳቈለኝ፤ ከብዙ ዘመናት በፊት እንደ ሞቱ ሰዎች ሆኜአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፀላኢ ንነፍሰይ ኣሳጐጓ፤ ንህይወተይውን ኣብ ምድሪ ኣዋረዳ፤ ከምቶም ቀደም ዝሞቱ ሰባት ኣብ ፀልማት የንብረኒ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ጸላኢ ንነፍሰይ ይሰጓ፡ ንህይወተይ ናብ ምድሪ ይድርብያ፡ ከምቶም ቀደም ዝሞቱ ኣብ ጸልማት የንብረኒ ኣሎ።