Psalms 144:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዕራይና ምእንቲ ኺዓዩ ብርቱዓት ኪዀኑ፤ ምእታውን ምውጻእን ከምዘይህሉ፤ ኣብ ጎደናታትና ምጉርምራም ከምዘየለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በቃሉ ሁሉ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፤ እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ላሞቻቸውም የሚሰቡ፤ ቅጥራቸውም መፍረሻና መውጫ የሌለው፥ በአደባባዮቻቸውም ዋይታ የሌለ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ላሞቻቸንም የሰቡ ይሁኑ፥ ቅጥራቸውም መፍረሻና መውጫ አይኑረው፥ በአደባባዮቻችንም ዋይታ አይኑር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑ ሚዛቱ ብራስኖ፤ ኡንቱንቱ ሳልኤሰናን የለቲደ ጮራትኖ። ኑ ኦገቱዋን ዳጋማ ዋሱ ስሰቶፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nu miizzatuu birassino; unttunttu sal"eesenan yelettiide c'orattino. Nu ogetuwaan dagama waasuu sisettoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu miizati yelizayta gidetto; istti awucayontta yelettidi corattetto. Nuna asi di7oppo; nu zagon waasoy siyettofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ሚዛቲ ዬሊዛይታ ጊዴቶ፤ ኢስቲ ኣዉጫዮንታ ዬሌቲዲ ጮራቴቶ። ኑና ኣሲ ዲኦፖ፤ ኑ ዛጎን ዋሶይ ሲዬቶፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ሚዛት ብራይሶ፤ አዉጫዮና የለትድ ዳሮ፤ ኑ ኦገታን ዋሶይ ስኤቶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu miizati birayso; awucayona yeletidi daro; nu ogetan waasoy si7etofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከብቶቻችን ይክበዱ፤ አይጨንግፉ፤ አይጥፉም። እኛም በምርኮ አንወሰድ፤ በአደባባዮቻችንም ዋይታ አይሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከብቶቻችን የሰቡ ይሁኑ፤ ሳይጨነግፉም በመርባት ይብዙ፤ በመንገዶቻችን የሐዘን ጩኸት ከቶ አይሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብዑሮም የመና ዝሰብሑ፥ ንቕፅራቶምውን መፍረስን መውፅእን ዘይብሉ፥ ኣብ ኣደባባያቶምውን ኣውያት ዘየለ፥
Amharic Tigrinya 2011
ኣብዑርና ኣጸቢቖም ይመንጒዱ፡ ኣብ ኣደባባያትናስ ምጥሓስን ምህዳምን ኣውያትን ኣይኹን።