Psalms 145:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጸጋን ርህራሄ ዝመልኦን እዩ። ንሕርቃን ደንጉዩ ኣብ ምሕረት ድማ ዓቢ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣቸዋል፤ እግዚአብሔር ዕውሮችን ጥበበኞች ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳቸዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ርኅሩኅና መሓሪ ነው፥ ከቍጣ የራቀ፥ ምሕረቱም ብዙ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ርኅሩኅና መሓሪ ነው፥ ከቁጣ የራቀ፥ ጽኑ ፍቅሩም ብዙ ነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ቃረትያዋነ ማርያዋ፤ እ ሀንቀታናዉ ኤሌለናዋነ፤ ዳንዳያንቻነ አገና ሲቁ ዳርያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday k'arettiyaawaanne maariyaawaa; I hank'k'ettanaw elleellennawaanne; danddayanchchanne aggena siik'uu dariyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY qadhettizayssanne maarizayssa; izi hanqettanaas eesotonttayssanne siiqoy kumidayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ቃቲዛይሳኔ ማሪዛይሳ፤ ኢዚ ሃንቄታናስ ኤሶቶንታይሳኔ ሲቆይ ኩሚዳይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኬሀነ ቃተይሳ፤ ሀንቀታናዉ ኤለሰና፤ ሲቆን ኩምዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday keehanne qadheteysa; hanqetanaw ellesenna; siiqon kumidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ቸር ነው፤ ርኅሩኅም ነው፤ ለቍጣ የዘገየ፣ ምሕረቱ የበዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ነው፤ ለቊጣ የዘገየና በዘለዓለማዊ ፍቅር የተሞላ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ርሕሩሕን መሓርን እዩ፤ ንቝጥዓ ዝድንጒ ምሕረቱውን ዝበዝሐ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር መሓርን ርሕሩሕን እዩ፡ ዓቃልን ብሳህሊ ዓብይን እዩ።