Psalms 147:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዝተሰብረ ልቢ ይፍውስ፡ ንቝስሎም ድማ ይኣስሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለወ​ሰ​ኖ​ች​ሽም ሰላ​ምን አደ​ረገ፥ የስ​ን​ዴ​ንም ስብ አጠ​ገ​በሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልባቸውን የቈሰሉትን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልባቸው የተሰበረባቸውን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎዛናይ መኤዳዋንታ እ ፓ፤ ኡንቱንቱ ማዱካ እ ቃቼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wozanay me"eeddawantta I patsee; unttunttu madutsaakka I k'achchee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wozinay meqqidayta izi koolees; istta madunththaaka izi paththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎዚናይ ሜቂዳይታ ኢዚ ኮሌስ፤ ኢስታ ማዱንካ ኢዚ ፓስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎዛን መቅዳይሳታ ኮሌስ፤ ኤንታ ማዱን ፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wozani meqidaysata koolees; enta madunthaa pathees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልባቸው የተሰበረውን ይፈውሳል፤ ቍስላቸውንም ይጠግናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልባቸው የተሰበረባቸውን ይፈውሳል፤ ቊስላቸውንም ይጠግናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ልቦም ዝቘሰለውን ይፍውሶም፤ ንቝስሎምውን ይፅግን።
Amharic Tigrinya 2011
ንልቦም እተሰብሩ ይፍውስ፡ ነቚሳሎም ይዘንን።