Psalms 147:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዝሒ ከዋኽብቲ ይነግር። ንኹሎም ብስሞም ይጽውዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቃሉን ወደ ምድር ይልካል፥ ነገሩም እጅግ ፈጥኖ ይሮጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የከዋክብትንም ብዛት ይቈጥራል፥ ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የከዋክብትንም ብዛት ይቈጥራል፥ ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ጾልንተቱዋ ኡንቱንቱ ፓይዱዋን ኤሬ፤ ኡንቱንታ ኡባካ ኡንቱንቱ ሱንን ሱንን ጼሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I s'oolinttetuwaa unttunttu payduwaan eree; unttuntta ubbaakka unttunttu suntsan suntsan s'eesee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi salo xoolintteta qooda erees; issaa issaa iza sunththan sunththan xeygees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሳሎ ጾሊንቴታ ቆዳ ኤሬስ፤ ኢሳ ኢሳ ኢዛ ሱንን ሱንን ጼይጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ፆልንቶታ ታይቡዋ ኤሬስ፤ ኤንታ ኡባ ኤንታ ሱንን ሱንን ፄጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I xoolintota taybuwa erees; enta ubbaa enta sunthan sunthan xeegees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የከዋክብትን ብዛት ያውቃል፤ እያንዳንዱንም በስሙ ይጠራዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የከዋክብትን ብዛት ቈጥሮ ያውቃል፤ እያንዳንዳቸውንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንብሙሉኦም ከዋኽብቲ ይቘፅሮም፥ ንዅሎምውን በብስሞም ይፅውዖም።
Amharic Tigrinya 2011
ቊጽሪ ኸዋኽብቲ ይቘጽር፡ ንዂላቶም በብስሞም ይሰምዮም።