Psalms 147:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጐይታና ዓብዪን ዓብዪ ሓይልን እዩ፣ ኣእምሮኡ ደረት የብሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በረዶውን እንደ ባዘቶ ይሰጣል፤ ጉሙን እንደ አመድ ይበትነዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር የለውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር ስፍር የለውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑ ጎዳይ ዎልቃማ፤ አ ዎልቃይ ዳራ፤ አ አኬካይ ልክያፐ አያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nu Goday wolk'k'aama; Aa wolk'k'ay dara; Aa akeekay likkiyaappe aad'd'iyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu GODAY gita; izi keehippe wolqqama; iza erateththaas zaway deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ጎዳይ ጊታ፤ ኢዚ ኬሂፔ ዎልቃማ፤ ኢዛ ኤራቴስ ዛዋይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ጎዳይ ግታ፤ እ ዎልቃማ፤ እያ አኬካስ ዛው ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu Goday gita; I wolqaama; iya akeekas zawi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤ ለጥበቡም ወሰን የለውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላካችን ታላቅና ኀያል ነው፤ ለዕውቀቱም ወሰን የለውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታና ዓብዪ እዩ፤ ሓይሉውን ዓብዪ እዩ፤ ንጥበቡውን ወሰን የብሉን።
Amharic Tigrinya 2011
ጐይታና ዓብዪ እዩ፡ ሓይሉ ብርቱዕ እዩ፡ ምስትውዓሉ ወሰን የብሉን።