Psalms 18:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ምድሪ ተንቀጥቀጠትን ተንቀጥቀጠትን። መሰረታት ጎቦታት ድማ ይንቀጥቀጥን ይንቀጥቀጥን ነበረ፣ ንሱ ስለ ዝተቖጥዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔር ሕግ ንጹሕ ነው፤ ነፍስንም ይመልሳል፤ የእግዚአብሔር ምስክር የታመነ ነው፤ ሕፃናትንም ጠቢባን ያደርጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድርም ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጨነቀኝ ጊዜ ጌታን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፥ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎና ጾሳይ ሀንቀቴዳ ድራዉ፥ ቢታይ ዪቂዪቂደ ቃጼዳ፤ ደረቱዋ ጻጱ ጋጅ ጋጂደ ኮኮሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wod'd'ina S'oossay hank'k'etteedda diraw, Biittay yiik'k'iyiik'k'iide k'aas's'eedda; deretuwaa s'ap'uu gaji gajiide kokkoreedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi hanqettida gishshas biittay qaaxxides; zumata xaphoy kokkorides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ሃንቄቲዳ ጊሻስ ቢታይ ቃጺዴስ፤ ዙማታ ጻጶይ ኮኮሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ሀንቀትዳ ግሾ፥ ቢታይ ቃፅስ፤ ደረታ ፃጶይ ኮኮርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay hanqetida gisho, biittay qaaxis; dereta xaphoy kokoris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድር ተንቀጠቀጠች፤ ተናወጠችም፤ የተራሮችም መሠረት ተናጋ፤ ጌታ ተቈጥቷልና ተንቀጠቀጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ስለ ተቈጣ ምድር ተናወጠች፤ ተንቀጠቀጠችም፤ የተራሮች መሠረቶች ተናጉ፤ ተነቃነቁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ምድሪ ኣንቀጥቀጠትን ተናወፀትን፤ መሰረታት እምባታትውን ተነቓነቑ፤ እግዚኣብሄር ስለ ዝተቘጥዐ ኸዓ ተንቀጥቀጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ምድሪ ተናወጸት ራዕራዕ ድማ በለት፣ መሰረታት ኣኽራን ከኣ ኣንደቕደቑ፣ ንሱ ነዲሩ እዩ እሞ፣ ኣንደቕደቑ፣