Psalms 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ነገስታት፡ ኣቱም መሳፍንቲ ምድሪ፡ ሕጂ ለባማት ኩኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፥ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ህንተኖ ካተቶ፥ ኤያቶፕተ፤ ሀ ሳኣ ሞድያዋንቶ፥ ህንተና ናግተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, hinttenoo kaatetoo, eeyattoppite; ha sa'aa mooddiyaawanttoo, hinttena naagite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas intteno kawotoo akeekite; ha sa7a haarizaytoo intte naagettite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢንቴኖ ካዎቶ ኣኬኪቴ፤ ሃ ሳኣ ሃሪዛይቶ ኢንቴ ናጌቲቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዛ፥ ካዎቶ ኤዮፕተ፤ ሀ ሳኣ ሃረይሳቶ አኬክተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hiza, kawoto eeyopite; ha sa7aa haareysato akeekite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እናንት ነገሥታት ልብ በሉ፤ እናንት የምድር ገዦችም፣ ተጠንቀቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ነገሥታት አስተውሉ፤ እናንተ የምድር ገዢዎች ተጠንቀቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ እውን ኣቱም ነገስታት፥ ኣስተውዕሉ፤ ኣቱም ፈራዶ ምድሪ እውን ተገሰፁ።
Amharic Tigrinya 2011
እምበኣርሲ ኣቱም ነገስታት፣ ለብሙ፣ ኣቱም ፈራዶ ምድሪውን፣ ተአረሙ።