Psalms 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንወዲ ስዓሞ፡ ንሱ ምእንቲ ኸይሓርቕ እሞ፡ ቍጥዓኡ ቍሩብ እንተ ተላዒሉ ኣብ መገዲ ኸይትጠፍእ። ብእኡ ዝውከሉ ኩሎም ብጹኣን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጥበብን አጽኑአት፤ እግዚአብሔር እንዳይቈጣ፥ እናንተም ከጽድቅ መንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና በነደደች ጊዜ፥ በእርሱ የታመኑ ሁሉ ብፁዓን ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቁጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሀንቀትና፥ ኦግያን ህንተ የናዳን ሱረ ዎዛናን አዉ ጎይንተ፤ አያዉ ጎፐ፥ አ ሀንቁ ኤለካ ኤጽ ከሳና። ባቃት አን ቆሰት አትያ ኡባቱ አንጀቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hank'k'ettina, ogiyaan hintte d'ayennaadan suure wozanaan aw goynnite; ayaw gooppe, Aa hank'k'uu ellekka ees's'i kesana. Bak'ati an k'osetti attiyaa ubbatuu anjjetteedawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY hanqettiin ogen intte dhayontta mala izas suure wozinan goynnite; ays giikko iza hanqoy eeson eexxi kezana. Iza banttas zemppo ooththizayti anjjettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሃንቄቲን ኦጌን ኢንቴ ዮንታ ማላ ኢዛስ ሱሬ ዎዚናን ጎይኒቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኢዛ ሃንቆይ ኤሶን ኤጺ ኬዛና። ኢዛ ባንታስ ዜምፖ ኦዛይቲ ኣንጄቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሀንቀትን ኦገን ህንተ ዮናዳ እያ ቱማተን ጎይንተ። እያ ሀንቆይ ኤሶን ኤፅ ከያና፤ እያን ቆሰትድ አትዳ ኡባይ አንጀትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday hanqetin ogen hinte dhayonnaada iya tumatethan goyinnite. Iya hanqoy eeson eexi keyana; iyan qosetidi attida ubbay anjetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዳይቈጣና በመንገድ እንዳትጠፉ፣ ዝቅ ብላችሁ ልጁን ሳሙት፤ ቍጣው ፈጥኖ ይነድዳልና። እርሱን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ የተባረኩ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቊጣው በቅጽበት ስለሚነድ በእናንተ ላይ ተቈጥቶ እንዳያጠፋችሁ በመንቀጥቀጥ ስገዱለት እርሱን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ የተባረኩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ኸይቍጣዕሞ፥ ንስኻትኩምውን ኣብ መንገዲ ኸይትጠፍኡስ፥ ተግሳፁ ተቐበሉ፤ ቍጥዓኡ ቐልጢፉ ይነድድ እዩ እሞ፤ ኣብኡ ዝምዕቘቡ ዅሎም ብፁኣን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኵራኡ ቐልጢፉ ይነድድ እዩ እሞ፣ ከይዅሪ፣ ኣብ መገዲ ኸሎኹም ድማ ከይትጠፍኡስ፣ ንወዱ ስዐምዎ። ኣብኡ ዚምዕቈቡ ዘበሉ ዅሎም ብጹኣን እዮም።