Psalms 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ብቝጥዓኡ ኺዛረበሎም፡ በቲ ዓብዪ ጕህዩ ድማ ኬሳቕዮም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚ​ያን ጊዜ በቍ​ጣው ይና​ገ​ራ​ቸ​ዋል፥ በመ​ዓ​ቱም ያው​ካ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ በቁጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ባረ ሀንቁዋን ኡንቱንታ ሴሬ፤ ባረ ዎልቃማ ሀንቁዋን ኡንቱንታ ያሽሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I bare hank'k'uwaan unttuntta seeree; bare wolk'k'aama hank'k'uwaan unttuntta yashissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba hanqon istta seerees; ba wolqqama hanqon istta daganththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ሃንቆን ኢስታ ሴሬስ፤ ባ ዎልቃማ ሃንቆን ኢስታ ዳጋንስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ባ ሀንቁዋን ኤንታ ዳጋንስ፤ ባ ይሉዋን ኤንታ ያሽሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ba hanquwan enta daganthees; ba yiluwan enta yashisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በቍጣው ይናገራቸዋል፤ በመዓቱም ያስደነግጣቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ በቊጣው ይገሥጻቸዋል፤ በመዓቱም ያስፈራራቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ብቝጥዓኡ ይዛረቦም፤ ብመዓቱ ኸዓ ይህውኾም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ብዅራኡ ይዛረቦም፣ ብነድሩ ኸኣ የፈራርሆም፣