Psalms 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ኣብታ ቅድስቲ ከረን ጽዮን ንጉሰይ ሸየምኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ግን በእነርሱ ላይ ንጉሥ ሆኜ ተሾምሁ በተቀደሰ ተራራው በጽዮን ላይ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጎዳይ፥ “ታን ታ ጌሻ ደርያ ጽዮነ ቦላ ታ ካትያ ካዉድ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Goday, «Taan ta geeshsha deriyaa S'iyoone bolla ta kaatiyaa kawutsaad» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Goday, «Tani ta geeshsha zuma Xiyoone bolla ta kawoza kawoththadis» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታኒ ታ ጌሻ ዙማ ጺዮኔ ቦላ ታ ካዎዛ ካዎዲስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ ጌሻ ዙማ ፅዮነ ቦላ ታ ካዋ ካዎስ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta geeshsha zuma Xiyoone bolla ta kawa kawothas” yaagees goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም፣ “እኔ ግን በተቀደሰው ተራራዬ፣ በጽዮን ላይ የራሴን ንጉሥ ሾምሁ” ይላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ ንጉሤን ሾምኩ” ይላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ ግና ኣብ ፅዮን ኣብቲ ቅዱስ እምባይ፥ ንጉሰይ ሸምኩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ኣብ ጽዮን ኣብ ቅዱስ ከረነይ ንጉሰይ ሸምኩ፣ ይብል።