Psalms 22:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ለዋሃት ኪበልዑን ኪጸግቡን እዮም። ነቲ ዝደልዮ እግዚኣብሄር ከመስግንዎ እዮም፤ ልብኻ ንዘለኣለም ክነብር እዩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ችግረኞች ይበላሉ፥ ይጠግቡማል፤ እግዚአብሔርንም የሚሹት ያመሰግኑታል፤ ልባቸውም ለዘላለም ሕያው ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በታላቅ ጉባኤ ምስጋናዬ ከአንተ ዘንድ ነው። እርሱን በሚፈሩት ፊት ስእለቴን እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህዬሳቱ ሚደ ካላና። መና ጎዳ ኮይያዋንቱ አ ጋላታና። ኡንቱንቱ መናዉ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hiyyeesatuu miide kallana. Med'inaa Godaa koyiyaawanttu Aa galatana. Unttunttu med'inaw de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hiyeesati miidi kallana. GODAA koyzayti iza galatana. Istti mernaas ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂዬሳቲ ሚዲ ካላና። ጎዳ ኮይዛይቲ ኢዛ ጋላታና። ኢስቲ ሜርናስ ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማንቆት ምድ ካላና፤ ጎዳ ኮየይሳት እያ ጋላታና፤ ኤንቲ መርናዉ ኡፋይሳን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Manqoti midi kallana; Godaa koyeysati iya galatana; enti merinaw ufaysan daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምስኪኖች በልተው ይጠግባሉ፤ እግዚአብሔርን የሚሹትም ያመሰግኑታል፤ ልባችሁም ለዘላለም ሕያው ይሁን!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድኾች እስኪጠግቡ ይበላሉ፤ እግዚአብሔርን የሚሹት ያመሰግኑታል፤ ልባቸው በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ይደሰታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድኻታት በሊዖም ክፀግቡ እዮም፤ እቶም ንእግዚኣብሄር ዝደልይዎውን ከመስግንዎ እዮም፤ ልቦምውን ንዘለኣለም ህያው ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
ትሑታት ኪበልዑን ኪጸግቡን፣ ንእግዚኣብሄር ዚደልይዎ ኺውድስዎ እዮም፣ ልብኹም ንዘለኣለም ብህይወት ኪነብር እዩ።