Psalms 22:31 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም መጺኦም ነቲ ዚውለድ ህዝቢ ጽድቁ ኪእውጁሉ እዮም፣ እዚ ኸም ዝገበረ እዩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጽድቁንም ለሚወለደው ሕዝብ፥ እግዚአብሔር ያደረገውን ጽድቁን፥ ይነግራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትውልድ ይገዛለታል፥ የሚመጣው ትውልድ ስለ ጌታ ይነገረዋል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ብሮ የለትቤና አሳይካ አ ጽሎተ ኦዳና። “ጾሳይ ባረ አሳ አሼዳ” ያግያዌ ኦደታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biro yelettibeenna asaykka Aa s'illotetsaa odana. «S'oossay bare asaa ashsheedda» yaagiyaawe odettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti iza xilloteththa gishshas buro yaana yeletas yootana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢዛ ጺሎቴ ጊሻስ ቡሮ ያና ዬሌታስ ዮታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቡሮ የለትቦና አሳስካ፥ እያ ጌሻተ ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Buroo yeletiboona asaska, iya geeshshatetha odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ገና ላልተወለደ ሕዝብ፣ ጽድቁን ይነግራሉ፤ እርሱ ይህን አድርጓልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ የጽድቅ ሥራውን በማወጅ “እግዚአብሔር ሕዝቡን አዳነ” ብለው ገና ላልተወለዱ ሰዎች ይናገራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፅድቁውን ነቲ ገና ዝውለድ ህዝቢ፥ እግዚኣብሄር ዝገበሮን ፅድቁን ክነግሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸም ዝገበሮ፣ ነቲ ዝወለድ ህዝቢ መጺኦም ጽድቁ ኪነግርዎ እዮም።