Psalms 22:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና መትሎ እየ፡ ሓደ እኳ የብለይን። ጸርፊ ሰብን ብህዝቢ ዝተናዕቀን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምሕ​ረ​ትህ በሕ​ይ​ወቴ ዘመን ሁሉ ይከ​ተ​ለኝ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ለረ​ዥም ዘመን እኖር ዘንድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም፤ የሰው ማላገጫ በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ አንተ ጮኹ አመለጡም፥ በአንተንም ተማመኑ አላፈሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ታን አሳ ግድከ፤ ታን ጉጹንያ። ታን አሳን ካተዳዋነ ቅሊጨቴዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin taani asaa gidikke; taani gus'uniyaa. Taani asan kad'etteeddawaanne k'iliic'etteeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani guxune attiin as gidikke; tani asan kadhettidaadenne ixettidaade.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጉጹኔ ኣቲን ኣስ ጊዲኬ፤ ታኒ ኣሳን ካቲዳዴኔ ኢጼቲዳዴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ታ አሰ ግድከ፤ ጉፁነ፤ ታ አሳን ካትዳይሳነ ቦረትዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin ta ase gidike; guxune; ta asan kadhetidaysanne boretidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ ግን ትል እንጂ ሰው አይደለሁም፤ ሰው ያላገጠብኝ፣ ሕዝብም የናቀኝ ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ግን ከሰው ሁሉ ያነስኩ ትል ነኝ፤ ሰዎች ያፌዙብኛል በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ግና ሓሰኻ እምበር ሰብ ኣይኮንኩን፤ ናይ ሰብ መላገፂ ብህዝቢ እውን ዝተንዓቕኩ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ግና ሓሰኻን መላገጽ ሰብን፣ ብህብዚ እተናዕቀን እየ እምበር፣ ሰብሲ ኣይኰንኩን።