Psalms 22:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዝረኣየኒ ዘበለ ይስሕቐኒ፤ ከንፈሮም ኣውጺኦም፡ ርእሶም ነቕኒቖም ይብሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚያዩኝ ሁሉ ይላገዱብኛል፤ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም፥ የሰው ማላገጫ በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታና በእያ ኡባቱ ቅኖ፤ ኡንቱንቱ ታና ጽት ጼሊኖነ ባረንቱ ሁጲያ ቃኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taana be'iyaa ubbatuu k'id'iino; unttunttu taana s'iti s'eelliinonne barenttu huup'iyaa k'aatsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tana be7ida ubbati qidheettes; zaaridikka inxars kessi qidheettes; ba qoodhekka ta bolla qaaththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታና ቤኢዳ ኡባቲ ቂቴስ፤ ዛሪዲካ ኢንጻርስ ኬሲ ቂቴስ፤ ባ ቆካ ታ ቦላ ቃቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታና በእያ ኡባይ ቀልቅሶሶና፤ ባንታ ሁጵያ ቃሸ ደሬቆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tana be7iya ubbay qelqisoosona; banta huuphiya qaathishe dereeqosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚያዩኝ ሁሉ ይሣለቁብኛል፤ ራሳቸውንም እየነቀነቁ እንዲህ እያሉ ይዘልፉኛል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚያዩኝ ሰዎች ሁሉ ይዘባበቱብኛል፤ ፊታቸውን ያኰሳትሩብኛል፤ ራሳቸውንም ይነቀንቁብኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ዝሪኡኒ የባጭዉለይ፤ ርእሶም እናነቕነቑ ብኸናፍሮም፦ “ኣብ እግዚኣብሄር ተኣማመነ፤ እስኪ የናግፎ፤ እንተ ፈትዩዎስ እስኪ የድሕኖ” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ዚርእዩኒ ዘበሉ የባጭዉለይ፣ ኣብ እግዚኣብሄር ይተዐቘብ፣ እስኪ የናግፎ፣ ብሂግዎ እዩ እሞ፣ ንሱ የድሕኖ፣ ኢሎም ርእሶም እናነቕነቑ ኸናፍሮም ይርምጥጡለይ አለዉ።