Psalms 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ብድምጸይ ጸዊዐዮ፡ ንሱ ድማ ካብቲ ቅዱስ ከረን ሰምዐኒ። ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቃሌ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፤ ከተቀደሰ ተራራውም ሰማኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቃሌ ወደ እግዚአብሔር እጮሃለሁ ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ጋሻዬ ነህ፥ ክብሬና ራሴንም ቀና የምታደርገው አንተ ነህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ ቃላ ቂሳደ መና ጎዳኮ ዋሳይ። ባረ ጌሻ ደርያፐ ታዉ እ ዛሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta k'aalaa d'ok'k'issaade Med'inaa Godaakko waassay. Bare geeshsha deriyaappe taw I zaaree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ta qaala dhoqqisada GODAAKKO waassana; histtiko izi ba geeshsha zuma bolla dishe ta woosa siyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ቃላ ቂሳዳ ጎዳኮ ዋሳና፤ ሂስቲኮ ኢዚ ባ ጌሻ ዙማ ቦላ ዲሼ ታ ዎሳ ሲያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ቃላ ቁ ኦዳ ጎዳኮ ዋሳይስ። እ ባ ጌሻ ዙማፐ ታዉ ዛሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta qaala dhoqu oothada Godaako waassayis. I ba geeshsha zumaape taw zaarees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ እግዚአብሔር ድምፄን ከፍ አድርጌ እጮሃለሁ፤ እርሱም ከተቀደሰ ተራራው ይመልስልኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር እጮኻለሁ፤ እርሱም በተቀደሰ ተራራው ላይ ሆኖ ይሰማኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድምፀይ ዓው ኣቢለ ናብ እግዚኣብሄር ኣእዌኹ፤ ካብ ቅዱስ እምባኡ ኸዓ ይሰምዐኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ብድምጸይ ናብ እግዚኣብሄር ኤእዊ አሎኹ፣ ካብ ቅዱስ ከረኑ ኸኣ ይመልሰለይ። ሴላ።